በጨለንቆ ባለፈው ሰኞ በሃገር መከላከያ ሠራዊት አባላት ቢያንስ 16 ሰዎች ሲገደሉ በርካቶችም ቆስለዋል። ከተገደሉት ሰዎች አምስቱ የአንድ ቤተሰብ አባላት ናቸው። ሳሊ ሃሰን ኢብሮና አብዲ ሳሊ አባትና ልጅ ናቸው ። ሚካኤል አብዲ ሃሰንና ቶፊቅ አብዲ ሃሰን ደግሞ የሳሊ ሃሰን ኢብሮ የወንድማቸው ልጆች ነበሩ ፤ ሌላኛው ሟች አብደላ ኢሳምም ቢሆን የቅርብ ዘመዳቸው ነው። አዲ ሃሰንና ቶፊቅ አሊ … Continue reading በጨለንቆ ከአንድ ቤተሰብ አምስት ሰው ተገደለ
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed